መዝሙረ ዳዊት

" እግዚአብሔር አምላኩ የሆነለት ሕዝብ ብፁዕ ነው። " መዝ 32 ፦ 12

Thursday, July 22, 2010

ስብሐት ይሁን

ስብሐት ይሁን

ለ ... ጭንቀት
ለ ... ርሀብና ለ ... ጥማት
ለ ... ድካም
ለ ... ስቃይና ለ ... ህማም
ብቻ ...
ቀድሞ ለ ... 'ሚሆን
ችጋር ...
ስብሐት ይሁን።
እንዲያ ባይሆን ሲጀመር
ደስታ ፤ ሐሴት ... 'ሚባል ነገር
እንዴት ይገባን ነበር?



21/12/98
ይርጋለም

No comments:

Post a Comment