መዝሙረ ዳዊት

" እግዚአብሔር አምላኩ የሆነለት ሕዝብ ብፁዕ ነው። " መዝ 32 ፦ 12

Saturday, December 10, 2011

ቀውጢዎች


ቀውጢዎች

ከቀውጢ የተወለድን
ቀውጢዎች
ቀውጢ አገር ያበቀለን
ቀውጢዎች
ቀውጢ ዘመን ያሳለፍን
ቀውጢዎች
ብንቀውጥ … ብናስቀውጥ
ብንቃወጥ … አይቀወጥ!!!
ነንና  የቀውጢ ልጆች
ቀውጢዎች
ቀውጢ ምትኮች።


(የትውልድን ቅብብሎሽ ዋጋ ለሚያሳንሱ ሁሉ)
ይህም ሲባል «እኛ ምን ይፈረድብናል?» የሚል አጉል ስንፍና ውስጥ ለመክተት ሳይሆን ቅብብሎሹን በመረዳት አስፈላጊውን ዋጋ ከፍሎ ቀጣዩን ትውልድ ማስተካከል ያለውን ተገቢነት ለማሳሰብ ነው።

No comments:

Post a Comment