መዝሙረ ዳዊት

" እግዚአብሔር አምላኩ የሆነለት ሕዝብ ብፁዕ ነው። " መዝ 32 ፦ 12

Friday, November 12, 2010

ሌላ ሞክሪ

ሌላ ሞክሪ

ካ'ንጀትሽ ጠልተሽኝ 
       ' አፈር ድሜ  ብላ '
ብለሽ ብትሰድቢኝም
አይሞቅ አይበርደኝም 
አፈርሽ እንደሆን ... አያሳድፈኝም
        ቢሆን ነው ካባዬ
        ድርብርብ ቀሚሴ
        ተጨማሪ ልብሴ

No comments:

Post a Comment